የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ሁለት ተጨማሪ የሥራ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ-ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ ደረሱ

screenshot 20260811 183626 facebook

ተጨማሪ መረጃ

ሁለት ተጨማሪ የሥራ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ-ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ ደረሱ

ነሐሴ 05 ቀን 2018 ዓ.ም

👉በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ እንዲሁም የፖለቲካ ሥርዓት፣የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርአት

👉በሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች

ሲመካከሩ የቆዩት እያንዳንዳቸው 500 አባላት ያሏቸው የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ-ሀሳቦች ላይ መግባባት ላይ መድረሳቸውን በተዘጋጁት የቃለ-ጉባኤ ሰነዶች ላይ በመፈረም አረጋግጠዋል።

ምክክር እየተደረገባቸው ከሚገኙ 8 አጀንዳዎች መካከል እነዚህ ሁለት ተመካካሪ ቡድኖች ተጠቃሽ ሲሆኑ በእነዚህ አጀንዳዎች ላይ በተለያዩ የቡድን አደረጃጀቶችና እርከኖች ሲመካከሩ መቆይታቸው የሚታወስ ነው።