ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ሊበን ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ከየማህበረሰብ ክፍሉ ማስመረጥ ጀመረ፡፡
በፊልቱ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው መርሐ-ግብር ከደቃ ሱፍቱ፣ ቀርሳ ዱላ እና ፊልቱ ወረዳዎች የተውጣጡ ተሰብሳቢዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በሂደቱ ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች በባለሙያ ገላፃ ያደረገ ሲሆን ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች በመምረጥ ላይ ይገኛሉ፡፡ የሊበን ዞን የተወካዮች መረጣ ቅዳሜ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ኮሚሽኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ እና ጎፋ ዞኖች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ አስመረጠ፡፡
በአርባ ምንጭ እና ሳውላ ከተሞች በትይዩ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጋሞ እና ጎፋ ዞኖች የተወካዮች መረጣ ከየወረዳው የተወከሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን በማካተት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የጋሞ ዞን የተወካዮች መረጣ ለአራት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 1,800 የሚሆኑ ተሳታፊዎች 20 ወረዳዎችንና የከተማ አስተዳደሮችን በመወከል ተሳታፊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ መርሐ-ግብሩም የካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል […]
ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ በማስመረጥ ላይ ይገኛል፡፡
በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ 1,300 የሚሆኑ የሁሉም ክፍለ ከተሞች ተሳታፊዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመቀጠልም ውይይቶች ይደረጉና ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ […]
ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን አስመረጠ፡፡
በሞያሌ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ተቋም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ከሙባረክ፣ ሞያሌ፣ ቀዳዱሞ እና ሁደት ወረዳዎች የተውጣጡ 400 የሚሆኑ ተሰብሳቢዎች ተሳትፈዋል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመርሀ ግብሩ መሰረት ተሳታፊዎች ለአጀንዳ […]
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሳምንታዊ አበይት ክንውኖች
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሳምንታዊ አበይት ክንውኖች
ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ አርሲ ዞን የተለያዩ የህበብረተሰብ ክፍሎችን በመወከል የአጀንዳ ሀሳብ የሚሰጡ ተወካዮችን መረጣ አከናወነ፡፡
ተወካዮችን የማስመረጡ ሂደት በክልሉ የቀጠለ ሲሆን በዛሬው ዕለት የምዕራብ አርሲን 14 ወረዳዎች ያሳተፈ መርሐ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በሂደቱ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመቀጠልም ውይይት ተደርጎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች እንዲመርጡ […]
ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ አስመረጠ፡፡
በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ በተካሄደው መርሐ-ግብር ከ12 ወረዳዎች የተውጣጡ ተሰብሳቢዎች ተሳትፈውበታል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለጻውን ተከትሎ ውይይት ከተደረገ በኋላ ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች እንዲመርጡ ተደርጓል፡፡
ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ በማስመረጥ ላይ ይገኛል፡፡
በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ለአንድ ቀን እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ከ1,000 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለጻውን ተከትሎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ሁለት […]
ኮሚሽኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ እያስመረጠ ነው፡፡
በዲላ እና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በትይዩ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን እና የወላይታ ዞን የተወካዮች መረጣ ከየወረዳው የተወከሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን በማካተት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በዲላ ከተማ የጌዴኦ ባህል አዳራሽ እየተከናወነ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን የተወካዮች መረጣ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 1,300 የሚሆኑ ተሳታፊዎች 13 ወረዳዎችንና የከተማ አስተዳደሮችን በመወከል ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በወላይታ ሶዶ ከተማ […]
ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ ማስመረጥ ጀመረ፡፡
በዋርዴር ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በአጠቃላይ ከ 7 ወረዳዎች የተወከሉ 700 ተሳታፊዎችን ያሳትፋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለታውን ተከትሎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ […]