የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

The People and the Government of Japan, in collaboration with the UNDP, demonstrated its continued commitment to fostering sustainable peace in Ethiopia by donating 12 field vehicles to the Ethiopian National Dialogue Commission.

436356376 422507937137308 1055310495834207559 n

Today, on April 15, 2024, the People and the Government of Japan, in collaboration with the UNDP, demonstrated its continued commitment to fostering sustainable peace in Ethiopia by donating 12 field vehicles to the Ethiopian National Dialogue Commission. During the event, Shibata Hironori, the Japanese Ambassador to Ethiopia, emphasized Japan’s dedication to supporting Ethiopia’s national […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሻሸመኔ ክላስተር በሚገኙ ስድስት ዞኖች በወረዳና ከተማ አስተዳደር ደረጃ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት አስጀመረ፡፡

436235046 421359473918821 6427262530941620310 n

በመክፈቻ መርሀግብሩ ላይ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) እና አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር) ተገኝተዋል። ኮሚሽነር አምባዬ በመክፈቻ ንግግራቸው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተሳታፊዎች የተወከሉበትን የማኅበረሰብ ክፍል አውድ በተመለከተ በቂ ግንዛቤ ያዳበሩ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን ገልፀዋል። ገለልተኛ ተቋማትና አጋሮችን በማሳተፍ ሥራዎችን ማከናወኑንና ወደፊትም እንደሚያከናውንም አብራርተዋል፡፡ ኮሚሽነር ዮናስ በበኩላቸው ለኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትና […]

ፅናት ለኢትዮጵያ ማህበር ከሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ (ዲሲ ግብረ ሀይል) ጋር በመቀናጀት “በምክክር ሀገር ትዳን” የሚል ዘመቻ በማስተባበር ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡

image (1)

ማህበሩ “በምክክር ትዳን ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ ትላንት መጋቢት 26/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ የፓናል ውይይት አካሂዷል፡፡ የፅናት ኢትዮጵያ ማህበር አባል አቶ ፋሲል አጥሌ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካላት የሚስተዋሉ አለመግባባቶች ወደ ግጭት እየተሸጋገረ የሀገር አንድነት እና ህልውና እየፈተነ ቆይቷል፣ ዛሬም በመፈተን ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡ በመሆኑም ግጭቱና አለመግባባቱ ወደ ብሔራዊ ቀውስ ከመግባቱ በፊት ሩቅ ሆኖ ከመብሰልሰል “በምክክር ትዳን […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች

tibebu tadesse

የተሳታፊዎች ልየታን በተመለከተ ኮሚሽኑ በመላው ኢትዮጵያ ከ1ሺ 300 በላይ ወረዳዎችና በክልል የሚገኙ የከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊዎችን ለመለየት አቅዶ እየሰራ ይገኛል፡፡ እስካሁን ባለው አፈጻጸም ከ850 በላይ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በአጀንዳ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረኮች ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ስራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል፡፡ እስካሁን በነበረው ተሳታፊዎችን የመለየት ሂደት ከ130ሺ በላይ ዜጎች ተሳትፈዋል፡፡ እነዚህ 130ሺ የህብረተሰብ ክፍሎች በአጠቃላይ 14ሺ በላይ […]

ንግድ ለሰላም፡ “የንግዱ ማህበረሰብ ተሳትፎ በሚመጣው የሀገራዊ ምክክር” በሚል ርእስ ላይ ውይይት ተደረገ፡፡

435972025 416612701060165 657927

ኢንሼቲቭ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከተለያዩ የሀገራችን ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከንግዱ ማህበረሰብ የተወጣጡ ተወካዮች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር የሚያስችል የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በውይይቱም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ኮሚሽነር ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶና ኮሚሽነር ብሌን ገ/መድህን ተገኝተው በሀገራዊ ምክክሩ ዙሪያ ከዝግጅት ምእራፍ አንስቶ እስከ ትግበራው ድረስ የተከናወኑ ስራዎች በዋናነት የተሳታፊዎች ለየታ ከአማራና […]

ጃፓን ኢትዮጵያ እያካሄደችው ያለው ሀገራዊ ምክክር እንዲሳካ የምታደረገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር አረጋገጡ፡፡

endc japan

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይቱም በኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት አሁናዊ ተግባራት በተመለከተ በዋና ኮሚሽነሩ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ገለጻ እና ማብራርያ ተደርጎላቸዋል፡፡ አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ በበኩላቸው ለተደረገላቸው ገላፃ እና ማብራሪያ ምስጋና አቅርበው በኢትዮጵያ እየተተገበረ የሚገኘው የምክክር ሂደት ለውጥ ሊያመጣ እንደሚችል ባለሙሉ ተስፋ እንደሆኑ ጠቅሰዋል፡፡ ሀገራቸው ጃፓንም […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሳምንቱ አበይት ክንውኖች

cropped favicon.png

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሰኞ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ በጅማ ክላስተር የ114 የወረዳና የከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በአጀንዳ ማሰባሳቢያ ህዝባዊ መድረኮች ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን የሚመርጡባቸው መድረኮችን እያካሄደ ነው፡፡ እስከ ዛሬ አርብ ድረስ 57 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ተወካዮቻቸውን መምረጥ ችለዋል፡፡ በሂደቱ ከ4ሺ 500 በላይ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ የጅማ ክላስተር የጅማ ዞንን ጨምሮ፣ ከቡኖ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር፣ ምሥራቅ ወለጋ፣ […]

ኮሚሽኑ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን እያስመረጠ ነው፡፡

west haharge

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በዛሬው ዕለት በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ከሚገኙ 9 ወረዳዎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን የሚያስመርጥበትን መርሐ-ግብር አስጀምሯል፡፡ በሐረር ከተማ ጨለንቆ የባህል አዳራሽ በመከናወን ላይ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ከ800 በላይ የማህበረሰብ ተወካዮችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በዚህ መርሐ-ግብር ከበዴሳ ከተማ አስተዳደር፣ ከዳሩ ለቡ፣ ከሜኤሶ፣ ከጭሮ፣ ከዶባ፣ ከሸነን ዲጎ፣ ከኦዳ ቡልቱ ፣ከቦኬ እና ከአንጫር ወረዳዎች የመጡ […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 108 የዩንቨርስቲ መምህራንን አሰለጠነ፡፡

moderaters

ኮሚሽኑ ከመጋቢት 16 እስከ 17/2016 ዓ.ም በአጀንዳ ማሰባሰቡ ሂደት ላይ እገዛ የሚያደርጉ ከተለያዩ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመጡ108 አወያይ መምህራንን አሰልጥኗል፡፡ ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን በቀጣይ ኮሚሽኑ ለሚያካሂደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በማወያየት የበኩላቸውን አስተዎጽኦ የሚያበረክቱ ናቸው ተብሏል:: ኮሚሽኑ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሚያከናውነው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ግልፅኝነት፣ አሳታፊነት እና ተዓማኒነት እንዲኖረው ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን ሃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸውም ተገልጧል፡፡