የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የሞደሬተሮች ሥልጠና ተከናወነ

mo1

የሞደሬተሮች ሥልጠና ተከናወነ ታህሳስ 1/2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥለው ሳምንት ለሚጀመረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ የሞደሬተሮች ሥልጠና ተከናውኗል። ሞደሬተሮቹ በክልሉ ለሚከናወነው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ያላቸውን ሚና በተመለከተ ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል። 48 ሞደሬተሮች በተገኙበት በዚህ ሥልጠና ሞደሬተሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ ተሳታፊዎችን በቡድን የማደራጀት፣ የሂደቱን ቅደምተ ተከተል ማሳለጥ፣ በጎ ፈቃደኞችን የማሰማራትና ኮሚሽኑ በክልሉ በሚያከናውናቸው ዝርዝር ቴክኒካዊ የምክክር ሂደደቶች ላይ […]

የአባገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች ጥሪ

aba

የአባገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች ጥሪ ታህሳስ 1/2017 አዳማ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ከታህሳስ 7/2017 ጀምሮ የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ እንዲሳካ የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ አባ ገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች ገለፁ። በጀስቲስ ፎር ኦል አስተባባሪነት በምክክሩ ዙሪያ ለሁለት ቀናት ባደረጉት ውይይት የኮሚሽኑን ስራ እንደሚደግፉ አረጋግጠዋል። የምክክሩ ተሳታፊዎች በምክክር መድረኩ ለመሳተፍ ዝግጅት እንዲያደርጉም ጥሪ አቅርበዋል። Waamicha Abbootii Gadaa fi […]

#ኦሮሚያ ክልል

oromiya. preparatory design new

#ኦሮሚያ ክልል #ህዳር 30/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍን ለመጀመር ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡ መርሃ-ግብሩ ከታህሳስ 7 እስከ 15 ቀናት 2017 ዓ.ም ድረስ በአዳማ ከተማ ይካሄዳል፡፡ በሂደቱም፦ 👉7020 የወረዳ የህብረተሰብ ክፍል ወኪሎች 👉356 ወረዳዎች 👉1700 የክልል ባለድርሻ አካላት 👉48 ሞደሬተሮች 👉356 የክልሉ ተባባሪ አካላት 👉150 በጎ ፈቃደኛ ተማሪዎች ይሳተፋሉ፡፡ Komishiniin […]

ኮሚሽኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትን አጀንዳዎች ተረከበ

ppe

ኮሚሽኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትን አጀንዳዎች ተረከበ   ህዳር 25/2017 ዓ.ም   የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ7 ክፍሎችና በ64 ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ያዘጋጃቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ተረክቧል።   አጀንዳዎቹን የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ  አቶ ሰለሞን አየለ ከተመራው የምክር ቤቱ የስራ […]

የአካል ጉዳተኞች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት

physically disabled (1)

የአካል ጉዳተኞች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት   ህዳር 24/2017 ዓ.ም   የሀሳብ ልዩነቶች የሰላም እጦትን፣ ግጭትን እና መፈናቀልን ሲያስከትሉ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚጎዱ ሳይታለም የተፈታ ሀቅ ነው፡፡ በተለይም የዚህ ጉዳት ዋነኛ ሰለባዎች የአካል ጉዳተኞች ናቸው፡፡   በሀገራችን ኢትዮጵያ ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የአካል ጉዳተኞች የሚገኙ ሲሆን እነሱም በሀገራችን የስነ-ህዝብ ምጣኔ ከአንድ አስረኛ በላይ […]

የሚድያ ሽፋን ጥቆማ

media

የሚድያ ሽፋን ጥቆማ   ለመገናኛ ብዙሃን የቀረበ ጥሪ   ሰኞ ህዳር 23/2017 ዓ.ም   የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ረቡዕ (ህዳር 25 ቀን 2017 ዓ.ም) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አጀንዳን ይረከባል፡፡   በመሆኑም በዚህ ዝግጅት ላይ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በመገኘት በተለመደ ትብብራችሁ የሚድያ ሽፋን እንዲትሰጡን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡   ቦታ፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን […]

ኮሚሽኑ በአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ እያሳተፋቸው የሚገኙት ባለድርሻ አካላት

regional stakeholders edited (2)

#እናስታውስዎ!   #ህዳር 20/2017 ዓ.ም   የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከግንቦት ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በክልሎች እና ከተማ አስተዳድሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡   ኮሚሽኑ በእስካሁኑ ሂደት በ9 ክልሎች እና በ2 የከተማ አስተዳደሮች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳን በህዝባዊ ውይይቶች ሰብስቧል፡፡ በቅርቡም በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት አጀንዳን ይሰበስባል፡፡   በዚህ ሂደት ባለድርሻ […]

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ ለምን አስፈለገ?

why dialogue (1)

    ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲካሄድ ሁለት መነሻ ምክንያቶች አሉ።   የመጀመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የሕብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሠረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሀሳብ ልዩነት እና አለመግባባት መኖሩ ነው።   ሁለተኛው ምክንያት ለዘመናት ሲንከባለሉ የመጡ ውስጣዊ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚያስችል የፖለቲካ ባህል ለማዳበር እና ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ምቹ መደላድል መፍጠር […]

ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፍቸው ለምን አስፈለገ?

the youth on nd. new

ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፍቸው ለምን አስፈለገ? ህዳር 13/2017 ዓ.ም ወጣቶች በግጭቶችና አለመግባባቶች የበለጠ ተጎጅ በመሆናቸው፤ ወጣቶች በሀገራችን የስነ-ህዝብ ምጣኔ ውስጥ ከአንድ ሶስተኛ በላይ ቁጥር ያላቸው መሆኑ እና ይህም በጉዳዩ ላይ ዋነኛ ከዋኝ እንዲሆኑ ስለሚያስችላቸው፤ ወጣቶች ሀገር ተረካቢ በመሆናቸው እና ስለነገው የሀገራቸው ጉዳይ ባለቤት በመሆናቸው፤ ወጣቶች ለለውጥ ያላቸው ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ አዳዲስ አስተሳሰቦችን እና […]