የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡

cropped favicon.png

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የ2016 ዓ.ም የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መጠናቀቅን በማስመልከት መግለጫ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በመገለጫው ከተካተቱ ጉዳዮች መካከል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሚመለከት ጉዳይ ይገኝበታል፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ “የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተቋቋመበት አዋጅ አኳያ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ ሁኔታ ሀገራዊ ችግሮችን በምክክርና በውይይት ለመፍታት የተቋቋመ መሆኑን” ጉባኤው መረዳቱን ገልጾ ቤተክርስቲያኒቱ በኮሚሽኑ በኩል በይፋ የቀረበ […]

በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች መዳረሻቸው የት ነው?

cropped favicon.png

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወነው የአጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ መድረክ አጀንዳዎች ከባለድርሻ አካላት መሰብሰባቸው ይታወቃል፡፡ ታዲያ እነዚህ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች በምን መልኩ ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ይቀርባሉ? • በምክክር ምዕራፉ ከአዲስ አበባ ከተማ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች ከፌዴራል፣ ከክልሎች እንዲሁም ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ሆነው ለኮሚሽኑ ምክር ቤት ይቀርባሉ፡፡ በተመሳሳይ በሌሎች አማራጮች […]

በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ የተሳተፉ አካላት

አዲስ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ ባካሄደው የአጀንዳ ልየታ ምክክር ምዕራፍ፣ • 121 የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች • 228 የተቋማት እና የማህበራት ተወካዮች • 128 የመንግስት አካላት ተወካዮች .52 የፓለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች • 100 ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች • 16 የፓለቲካ ፓርቲዎች • 11 ሞደሬተሮች (ውይይቶቹን በማስተባበር) ተሳትፈዋል። እነዚህ ባለድርሻ አካላት በቡድን የተወያዩባቸውን አጀንዳዎች ግንቦት […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡

cropped favicon.png

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የ2016 ዓ.ም የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መጠናቀቅን በማስመልከት መግለጫ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በመገለጫው ከተካተቱ ጉዳዮች መካከል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሚመለከት ጉዳይ ይገኝበታል፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ “የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተቋቋመበት አዋጅ አኳያ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ ሁኔታ ሀገራዊ ችግሮችን በምክክርና በውይይት ለመፍታት የተቋቋመ መሆኑን” ጉባኤው መረዳቱን ገልጾ ቤተክርስቲያኒቱ በኮሚሽኑ በኩል በይፋ የቀረበ […]

በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች መዳረሻቸው የት ነው?

cropped favicon.png

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወነው የአጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ መድረክ አጀንዳዎች ከባለድርሻ አካላት መሰብሰባቸው ይታወቃል፡፡ ታዲያ እነዚህ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች በምን መልኩ ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ይቀርባሉ? • በምክክር ምዕራፉ ከአዲስ አበባ ከተማ የተሰበሰቡ አጀንዳዎች ከፌዴራል፣ ከክልሎች እንዲሁም ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ሆነው ለኮሚሽኑ ምክር ቤት ይቀርባሉ፡፡ በተመሳሳይ በሌሎች አማራጮች […]

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአጀንዳ ልየታ ምክክር ምዕራፍ ተጠናቀቀ፡፡

አዲስ 2

ለሰባት ተከታታይ ቀናት በአደዋ ሙዚየም መታሰቢያ አዳራሽ ሲከናወን የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ የምክክር ምዕራፍ ዛሬ መቋጫውን አግኝቷል፡፡ በምክክር መድረኩ ሰባተኛ ቀን ውሎ ከኅብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች፣ ከሦስቱ የመንግሥት አካላት ተወካዮች፣ ከማኅበራት እና ተቋማት ተወካዮች፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና ከተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተወካዮች የተመረጡ ወኪሎች የተሰበሰቡ አጀንዳዎችን አደራጅተው ለጠቅላላ መድረኩ አቅርበዋል፡፡ ተሳታፊዎች የቀረቡትን አጀንዳዎች መነሻ አድርገው የተለያዩ ሀሳቦችን […]

ባለድርሻ አካላት አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቀቁ፡፡

አዲስ 3

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያካሄደ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ የምክክር ምዕራፍ ለስድስተኛ ቀን ዛሬም ቀጥሎ ውሏል፡፡ አምስቱ የምክክር ባለድርሻ አካላት ትላንት እና ዛሬ ከሰዓት በፊት በነበረው መርሃ-ግብር የአጀንዳ ሀሳቦቻቸውን በቡድን ሆነው ሲያጠናቅሩና ሲያደራጁ ቆይተዋል፡፡ ባለድርሻ አካላቱ ያጠናቀሯቸውን እና ያደራጇቸውን አጀንዳዎች በቃለ-ጉባኤ በማዘጋጀት ለአጠቃላይ መድረኩ የሚያቀርቡላቸውን ተወካይ ግለሰቦችንም መርጠዋል፡፡ ዛሬ ከሰአት በተካሄደው መርሃ-ግብር […]

ኮሚሽኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክርን አስጀመረ፡፡

አዲስ 5

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትን የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት አስጀምሯል። በአደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ በተጀመረው የምክክር ምዕራፍ የህብረተሰብ ፣ የፓለቲካ ፓርቲዎች ፣ የሶስቱ የመንግስት አካላት ማለትም ሕግ አውጪ፣ ሕግ አስፈጻሚና ሕግ ተርጓሚ ፣ የተቋማትና የማህበራት ተወካዮች እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ […]

መንግሥት በሀገራዊ ምክክሩ መግባባት ላይ የሚደረስባቸውን ድምዳሜዎች ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ 4

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገር አቀፍ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍን በአዲስ አበባ አስጀምሯል። በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ በተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ አንድ የምክክሩ ሂደት ባለድርሻ አካል መንግሥታቸውን ወክለው ተገኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በጦርነት እያለፈች እና በርካታ ስብራቶች እየገጠሟት […]

የሕብረተሰብ ክፍል ወኪሎች አጀንዳዎቻቸውን በቃለ ጉባኤ እያደራጁ ነው፡፡

አዲስ 8

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ 11 የሕብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ ከ2000 በላይ ተሳታፊዎች ከግንቦት 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ኹለት ቀናት ከወከሉት የህብረተሰብ ከፍል ይዘው በመጡት አጀንዳ ላይ ሲወያዩ ቆይተዋል፡፡ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮቹ በዚህ ውይይታቸው እጅግ በርካታ ሀገራዊ ጉዳዮችን በማንሳት ተወያይተዋል፡፡ በዛሬው የጠዋት መርሃ-ግብር አጀንዳዎቻቸውን በአንድ ቃለ ጉባኤ የሚያደራጁበት ኹነትም በግዮን ሆቴል እየተከናወነ ይገኛል። በተጨማሪም […]