የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በአሜሪካ ምዕራባዊ ክፍል ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ጥር 25 ቀን 2016 ዓ. ም የበይነ-መረብ ስብሰባ አደረገ፡፡

ኮሚሽኑ በአሜሪካ ምዕራባዊ ክፍል ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ጥር 25 ቀን 2016 ዓ. ም የበይነ መረብ ስብሰባ አደረገ፡ 01

ኮሚሽኑ በአሜሪካ ምዕራባዊ ክፍል ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ጥር 25 ቀን 2016 ዓ. ም የበይነ-መረብ ስብሰባ አደረገ፡፡ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2፡00 ላይ ተጀምሮ ከሦስት ሰዓታት በላይ የቆየው ይህ ስብሰባ ለውይይት ጋባዥ የሆኑ የተለያዩ ገላፃዎች እና ማብራሪያዎች ቀርበውበታል፡፡ በመድረኩ ላይ ኮሚሽኑ ራሱን በማስተዋወቅ ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ ምክክር […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከዛሬ ጥር 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ 01

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከዛሬ ጥር 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን 10 ወረዳዎችንና 5 የከተማ አስተዳደሮችን የሂደቱ አካል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደቱም ከ1500 በላይ ተሳታፊዎች ወረዳዎቻቸውን […]

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በቆሼ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር የአንድ ቀን መርሐ-ግብር ሲሆን ከ90 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎችን የሂደቱ አካል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ በሌሎች አካባቢዎች ሲደረግ እንደነበረው ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡

diplomat photo,,,

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከ60 በላይ ከሚሆኑ የዓለም አቀፍ ተቋማት እና ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር በስካይ ላይት ሆቴል ውይይት አድርጓል፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ በተዘጋጀው በዚህ የትብብር እና አጋርነት መድረክ ላይ ኮሚሽኑን ወክለው በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ኮሚሽነሮች በኮሚሽኑ ስለተከናወኑ ተግባራት ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ይህ ሁነት የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኮሚሽኑ የሚያከናውናቸውን ተግባራት በመረዳት ለበለጠ […]

ህትመቶች

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – አማርኛና እንግሊዝኛ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – አፋን ኦሮሞ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – ትግርኛ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – ሶማሊኛ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – አፋርኛ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ – ሲዳምኛ    

ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የዲያስፖራ ማህበር አባላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡

402082389 336809442373825 1278949545368035262 n

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የዲያስፖራ ማህበር አባላት ጋር  ህዳር 8 ቀን 2016 ዓ. ም በሚሊኒየም አዳራሽ ውይይት አድርጓል፡፡ የውይይት መድረኩ በሀገር ውስጥ የሚኖሩ የዲያስፖራው ማህበረሰብ አባላት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሊኖራቸው ስለሚገባ ንቁ ተሳትፎ እና ሊያደርጉ ስለሚገባው ድጋፍ ግንዛቤን ለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ መርሐ-ግብሩም በኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፈሰር መስፈን አርያአያ የመክፈቻ ንግግር […]

ኮሚሽኑ በቤኒሻንጉል ክልል የተሳታፊ ልየታ እያደረገ ይገኛል

391691396 317074394347330 4256364185604428127 n

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቤንሻንጉል ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከጥቅምት 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ሂደቱም በሁለት ዙር የሚከናወን ሲሆን በመጀመሪያው ዙር 13 የአሶሳ ዞን ወረዳዎች የሚካተቱበት መርሃ ግብር ይካሄዳል፡፡ ከጥቂት ቀናት በኋላም 14 ወረዳዎች የሚሳተፉበት ሁለተኛው መርሃ ግብር ይካሄዳል፡፡ በክልሉ በአጠቃላይ የ22 ወረዳዎችና የአምስት […]

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል የተባባሪ አካላት ስልጠና መስጠት ጀምሯል

401433585 335736559147780 8972404782134505446 n

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ተባባሪ አካላቱ ሲሰጥ የነበረውን የመጀመሪያውን ዙር ስልጠና ህዳር 06 ቀን 2016 ዓ.ም አጠናቋል፡፡ በጅግጅጋ ከተማ ለሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ከስድስት ዞኖች የተውጣጡ ተባባሪ አካላት ተሳታፊዎች ሆነውበታል፡፡ በስልጠናው ላይ ተባባሪ አካላቱ ባደረጓቸው የቡድን ውይይቶች ላይ የክልሉን ዓውድ መሰረት አድርገው ከየማህበረሰብ ክፍሉ ተሳታፊዎችን ስለሚለዩባቸው መንገዶች ውይይቶች አድርገዋል፡፡ በስልጠናው ላይ የተሳተፉ ተባባሪ አካላት […]