የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በሰሜን ሸዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ አስመርጧል፡፡

north shewa

በአዳማ ከተማ በተካሄደው በዚህ መርሐ-ግብር በዞኑ የሚገኙ ከ1,500 በላይ ተሳታፊዎች ወረዳዎቻቸውን እና የማህበረሰብ ክፍሎቻቸውን በመወከል እንዲሳተፉ አስችሏል፡፡ በሂደቱ ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች በባለሙያ ገላፃ ካደረገላቸው በኋላ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች እንዲመርጡ አድርጓል፡፡

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ሊበን ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ከየማህበረሰብ ክፍሉ ማስመረጥ ጀመረ፡፡

somali liben

በፊልቱ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው መርሐ-ግብር ከደቃ ሱፍቱ፣ ቀርሳ ዱላ እና ፊልቱ ወረዳዎች የተውጣጡ ተሰብሳቢዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በሂደቱ ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች በባለሙያ ገላፃ ያደረገ ሲሆን ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች በመምረጥ ላይ ይገኛሉ፡፡ የሊበን ዞን የተወካዮች መረጣ ቅዳሜ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ኮሚሽኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ እና ጎፋ ዞኖች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ አስመረጠ፡፡

south et gamo

በአርባ ምንጭ እና ሳውላ ከተሞች በትይዩ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጋሞ እና ጎፋ ዞኖች የተወካዮች መረጣ ከየወረዳው የተወከሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን በማካተት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የጋሞ ዞን የተወካዮች መረጣ ለአራት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 1,800 የሚሆኑ ተሳታፊዎች 20 ወረዳዎችንና የከተማ አስተዳደሮችን በመወከል ተሳታፊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ መርሐ-ግብሩም የካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል […]

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ በማስመረጥ ላይ ይገኛል፡፡

sheger city

በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ 1,300 የሚሆኑ የሁሉም ክፍለ ከተሞች ተሳታፊዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመቀጠልም ውይይቶች ይደረጉና ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ […]

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን አስመረጠ፡፡

somali dawa zone

በሞያሌ ከተማ ቴክኒክና ሙያ ተቋም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ከሙባረክ፣ ሞያሌ፣ ቀዳዱሞ እና ሁደት ወረዳዎች የተውጣጡ 400 የሚሆኑ ተሰብሳቢዎች ተሳትፈዋል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመርሀ ግብሩ መሰረት ተሳታፊዎች ለአጀንዳ […]

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ አርሲ ዞን የተለያዩ የህበብረተሰብ ክፍሎችን በመወከል የአጀንዳ ሀሳብ የሚሰጡ ተወካዮችን መረጣ አከናወነ፡፡

west arsi

ተወካዮችን የማስመረጡ ሂደት በክልሉ የቀጠለ ሲሆን በዛሬው ዕለት የምዕራብ አርሲን 14 ወረዳዎች ያሳተፈ መርሐ-ግብር ተካሂዷል፡፡ በሂደቱ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ በመቀጠልም ውይይት ተደርጎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች እንዲመርጡ […]

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ አስመረጠ፡፡

west shewa

በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ በተካሄደው መርሐ-ግብር ከ12 ወረዳዎች የተውጣጡ ተሰብሳቢዎች ተሳትፈውበታል፡፡ በሂደቱም ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለጻውን ተከትሎ ውይይት ከተደረገ በኋላ ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ተወካዮች እንዲመርጡ ተደርጓል፡፡

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ በማስመረጥ ላይ ይገኛል፡፡

south east shewa

በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ለአንድ ቀን እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ከ1,000 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለጻውን ተከትሎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ይወክሉናል የሚሏቸውን ሁለት […]

ኮሚሽኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ እያስመረጠ ነው፡፡

south et2

በዲላ እና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በትይዩ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን እና የወላይታ ዞን የተወካዮች መረጣ ከየወረዳው የተወከሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን በማካተት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በዲላ ከተማ የጌዴኦ ባህል አዳራሽ እየተከናወነ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን የተወካዮች መረጣ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 1,300 የሚሆኑ ተሳታፊዎች 13 ወረዳዎችንና የከተማ አስተዳደሮችን በመወከል ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በወላይታ ሶዶ ከተማ […]