የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በጅማ እና አዳማ ከተሞች ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል

323452724 2315268528655706 8912462945688164677 n

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዛሬ በጅማ እና አዳማ ከተሞች ውስጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ባለው ውይይት ላይ የተለያዩ ጉዳዮች አንስቶ ገለፃዎችን አድርጓል፡፡ የኮሚሽኑ አባላት የሀገራዊ ምክክርን ፅንሰ ሀሳብ በውይይቱ ላይ ያብራሩ ሲሆን በሀገራችን ኢትዮጵያም ሀገራዊ ምክክሮችን ለማድረግ የተከናወኑ የዝግጅት ስራዎችን አቅርበዋል፡፡ ከቀረቡት የዝግጅት ስራዎች ውስጥ ተሳታፊዎችን ለመለየት የተደረጉ ዝግጅቶች ዋናውን ቦታ የሚይዙ ሲሆን በቀጣይ ሊሰሩ […]