ኮሚሽኑ በጅማ እና አዳማ ከተሞች ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዛሬ በጅማ እና አዳማ ከተሞች ውስጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እያካሄደ ባለው ውይይት ላይ የተለያዩ ጉዳዮች አንስቶ ገለፃዎችን አድርጓል፡፡ የኮሚሽኑ አባላት የሀገራዊ ምክክርን ፅንሰ ሀሳብ በውይይቱ ላይ ያብራሩ ሲሆን በሀገራችን ኢትዮጵያም ሀገራዊ ምክክሮችን ለማድረግ የተከናወኑ የዝግጅት ስራዎችን አቅርበዋል፡፡ ከቀረቡት የዝግጅት ስራዎች ውስጥ ተሳታፊዎችን ለመለየት የተደረጉ ዝግጅቶች ዋናውን ቦታ የሚይዙ ሲሆን በቀጣይ ሊሰሩ […]