
የአጀንዳ ሀሳቦች ጥልቀት እና አግባብነት እንዴት ይመዘናል? መጋቢት1/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያከናወናቸው ባሉ የምክክር ሂደቶች አጀንዳን አግባብነት ባላቸው በተለያዩ መንገዶች እየሰበሰበ ይገኛል፡፡ ኮሚሽኑ በሂደቱ ውስጥ እጅግ በርካታ ሊባሉ የሚችሉ አጀንዳዎችን እየተረከበ እንደሚገኝ ነው፡፡ እነዚህን አጀንዳዎች ሲረከብ የትኞቹን መርሆዎች በመተግበር የአጀንዳዎችን አግባብነት ይመረምራል የሚለውን ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፡፡ የአጀንዳ ሀሳቦች ጥልቀት እና አግባብነት የኢትዮጵያ […]
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቀጣይ አንድ ዓመት አበይት ተግባራት

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቀጣይ አንድ ዓመት አበይት ተግባራት የካቲት 27/2016 ዓ.ም የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በጠራው አስቸኳይ ስብሰባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሶስት ዓመታት የስራ አፈፃፀም በማዳመጥ እና ያልተከናወኑ ተግባራትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የኮሚሽኑን የስራ ዘመን ለአንድ ዓመት ማራዘሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህ መሰረት ኮሚሽኑ ሀላፊነቱን እንዲወጣ በተጨማሪነት በተሰጠው […]
ብሔራዊ ጥቅም በሀገራዊ ምክክር ሂደት

ብሔራዊ ጥቅም በሀገራዊ ምክክር ሂደት የካቲት 24/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በተመሰረበት አዋጅ 1265/2014 ላይ ብሔራዊ ጥቅም ከኮሚሽኑ መርሆዎች አንዱ ተደረጎ ተደንግጓል፡፡ እዚህ ላይ የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተጠባቂ ውጤቶች የአንድን ሀገር ብሔራዊ ጥቅም በምን መልኩ ሊያስጠብቁ እንደሚችሉ ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፡፡ ሀገራት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሲያልፉ ሊያሳኩ የሚሹት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት መካከል […]
ኮሚሽኑ የፌደራል ባለድርሻ አካላት መድረክ ሊያካሂድ ነው

ኮሚሽኑ የፌዴራል ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ማሰባሰብ የሚሳተፉበትን መድረክ ለማዘጋጀት እየተሰናዳ ይገኛል፡፡ የካቲት 17/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በፌዴራል ደረጃ በምክክር ሂደቶች እንዲሳተፉ ከለያቸው ባለድርሻ አካላት አጀንዳ ለማሰባሰብ ዝግጅት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደቱም ኮሚሽኑ በፌዴራል (በሀገር አቀፍ) ደረጃ ከሚገኙ ተቋማትና ማህበራት አጀንዳ የሚሰበስብ ሲሆን መርሃ-ግብሩም በአዲስ አበባ ከተማ በቅርቡ ይከናወናል፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ […]
ኮሚሽኑ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ተወያየ

ኮሚሽኑ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ተወያየ የካቲት 4/2017 ዓ.ም የኢትዮጵ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር በምክክሩ ሂደትና ተሳትፎ ዙሪያ ዛሬ የካቲት 4/2017 ዓ.ም ውይይት አድርጓል፡፡ የውይይት መርሃግብሩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ኮሚሽኑ ባለፉት ሶስት አመታት ለሰራው ስራና ላስመዘገበው ውጤት የኃይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ እንደነበር አውስተዋል፡፡ ኮሚሽኑ ስኬታማ […]
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኮሚሽኑ አስረከበ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኮሚሽኑ አስረከበ። ጥር 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሊካተቱ ይገባሉ ያላቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በይፋ አስረክቧል፡፡ በርክክብ ሥነሥርዓቱ ላይ ኮሚሽኑን ወክለው ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፤ የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤቱ ለኮሚሽኑ ዓላማ መሳካት ከፍተኛ እገዛ […]
የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ተባባሪ አካላት እና ሚናቸው

የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ተባባሪ አካላት እና ሚናቸው ጥር 28/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በየወረዳው ባከናወናቸው የተሳታፊዎች ልየታ የሚያግዙትን ተባባሪ አካላት ለይቶ የመግባቢያ ስምምነት ሚያዚያ 12 ቀን 2015 ዓ.ም መፈራረሙ የሚታወስ ነው። ኮሚሽኑ ይህንን የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረመው ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋሟት ጉባኤ፣ ከኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ምክር ቤት፣ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ […]
ሀገራዊ አጀንዳ ምን አይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

ሀገራዊ አጀንዳ ምን አይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል? ጥር 26/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሀሳብ ልዩነቶች እና አለመግባባቶች መኖራቸው ተጠቅሶ ይህም ለኮሚሽኑ መመስረት እንደምክንያት ተቀምጧል፡፡ 👉እጅግ መሰረታዊ […]
በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንትለም?

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንትለም? ጥር 19/2017 ዓ.ም ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን በማበጀት አንኳር በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮቻቸው ላይ ሀገራዊ መግባባትን ፈጥረዋል፡፡ ታዲያ በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ውስጥ በተወካዮቻችንን አማካኝነት […]
ዜጎች በአንጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ውስጥ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት

ጥር 1/2017 ዓ.ም በሀገራዊ ምከክር ሂደት ውስጥ ዜጎች በአጀንዳ መልክ የሚያቀርቧቸው ሀሳቦች እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያጠያይቅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ዜጎች እና ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ውስጥ በንቃት መሳተፋችው ለምን አስፈለገ? የትኞቹን ውጤቶች እንዲያመጣስ ይጠበቃል? አካታች የሆነ ውሳኔ ሰጪነትን ለማረጋገጥ በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ውስጥ ከዜጎች የሚሰበሰቡ አጀንዳዎች ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ እኩል ተሳታፊዎች እንዲሆኑ ያስችላል፡፡ በሂደቱ […]