የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲለዩ አድርጓል፡፡

355277054 255102413877862 3454423605371635448 n

ሰኔ 14 ቀን 2015 ዓ.ም በቦንጋ ከተማ የተጀመረው የተሳታፊዎች ልየታ መርሃ ግብር በቴፒ፣ ማሻ፣ ሚዛን፣ አማን፣ አመያ እና ተርጫ ከተሞች ቀጥሎ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡ ከ 47 ወረዳዎች ከእያንዳንዳቸው 9 የማህበረሰብ ክፍሎች ሀምሳ ሀምሳ ሰዎችን መርጠው በሂደቱም በቁጥር ከ21,000 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎች ተካፋይ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡

ኮሚሽኑ በክልሉ ባካሄደው የልየታ መርሀ ግብር ተሳታፊዎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን የመረጡ ሲሆን በሀገራዊ ምክክሩ ላይ እንዲንፀባረቅላቸው የሚፈልጓቸውን አጀንዳዎች በቡድን ውይይቶቻቸው አመላክተዋል፡፡

355324196 255102373877866 2353355360197832085 n

355329293 255102503877853 3608419655195912665 n

355684685 255102307211206 8330356306919028345 n

355691452 255102290544541 1711957038871521040 n

bonga 3

bonga

bonga2