የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

በአዲስ አበባ የሚካሄደው የትግራይ ክልል ምክክር

img 20260327 131926 948

በትግራይ ክልል አስቻይ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ በክልሉ ምክክር ለማካሄድ ኮሚሽኑ ዝግጁ ነው፤ አስቻይ ሁኔታ እስኪፈጠር በአዲስ አበባ ይካሄዳል“- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መጋቢት 18/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት የሀገራዊ ምክክር ተሳትፎ ጥሪን በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፤ ኮሚሽኑ በመላ ሀገሪቱ ከወረዳ ጀምሮ በርካታ ተግባራትን […]