የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በቀጣይ ዕቅድ ላይ ተወያዩ።

654807342 960150540039709 1398907907054790142 n

#ENDC መጋቢት 10/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በቀጣይ ዕቅድ ላይ ተወያዩ። የሁለቱ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ የእቅድ ውይይታቸውን ያካሄዱት ትላንት መጋቢት 9/2018 ዓ.ም ነው። የኮሚቴው ሰብሳቢ ኮሚሽነር መላኩ ወልደማሪያም ፤ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ ለሀገራዊ ጉባኤው መሳካት አጋርነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ […]