በትግራይ ክልል የሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር የሰነቃቸው ተስፋዎች

በትግራይ ክልል የሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር የሰነቃቸው ተስፋዎች 12/5/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል በስተቀር በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች ከሚገኙ የክልል ባለድርሻ አካላት፣ የፌዴራል ባለድርሻ አካላት እና በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን አጀንዳ ማሰባሰቡ ይታወቃል፡፡ በቅርቡም በትግራይ ክልል የምክክር ሂደት ለመጀመር እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡ የትግራይ ክልል ለዓመታት በግጭት ዓውድ ውስጥ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት የሀገራዊ […]