ኮሚሽኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዋና ፀሐፊ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያየ

ኮሚሽኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዋና ፀሐፊ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያየ ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዋና ፀሐፊው የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ግዋንግ ኮንግ ጋር በፅሕፈት ቤቱ ተወያይቷል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰላም ግንባታ ሂደቶች ላይ በምስራቅ አፍሪካ በርካታ ተግባራት እንደሚያከናውን ኮሚሽኑ አስታውሶ በኢትዮጵያ የሚደረጉ የሰላም ግንባታ ሂደቶች ላይ ድርጅቱ ድጋፍ እንዲያደርግ […]