የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የባለድርሻ አካላት ትብብር ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት ወሳኝ ነው- ኮሚሽኑ

img 20250507 181135 488

የባለድርሻ አካላት ትብብር ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት ወሳኝ ነው- ኮሚሽኑ ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደትን የተመለከተ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በዚህ አውደ ጥናት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር መሀሙድ ድሪር የባለ ድርሻ አካላት ትብብር እስካሁን በነበረው የምክክር ሂደት ያጋጠሙ ውጣ ውረዶችን ለማለፍ ጉልህ እገዛ ማድረጉን አንስተዋል። ይህ በጋራ ጉዳይ አብሮ የመስራት ባህል […]

ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አጀንዳ ተረከበ

img 20250507 161922 405

ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አጀንዳ ተረከበ ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ሞ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ያደራጃቸውን ሀገራዊ አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕሮፌሰር) በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፤ ፌዴሬሽኑ የሴቶችን አጀንዳዎች በልዩ ሁኔታ አደራጅቶ በማስረከቡ በኮሚሽኑ ስም አመስግነዋል፡፡ የሴቶችን መብቶች ለማስከበር ብዙ ሥራዎች መከናወን እንዳለባቸው የተናገሩት ዋና ኮሚሽነሩ፤ ከዚህ […]