ኮሚሽኑ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ተወያየ

ኮሚሽኑ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ተወያየ የካቲት 4/2017 ዓ.ም የኢትዮጵ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር በምክክሩ ሂደትና ተሳትፎ ዙሪያ ዛሬ የካቲት 4/2017 ዓ.ም ውይይት አድርጓል፡፡ የውይይት መርሃግብሩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ኮሚሽኑ ባለፉት ሶስት አመታት ለሰራው ስራና ላስመዘገበው ውጤት የኃይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ እንደነበር አውስተዋል፡፡ ኮሚሽኑ ስኬታማ […]