የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ተባባሪ አካላት እና ሚናቸው

collaborators. design

የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ተባባሪ አካላት እና ሚናቸው   ጥር 28/2017 ዓ.ም   የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በየወረዳው ባከናወናቸው የተሳታፊዎች ልየታ የሚያግዙትን ተባባሪ አካላት ለይቶ የመግባቢያ ስምምነት ሚያዚያ 12 ቀን 2015 ዓ.ም መፈራረሙ የሚታወስ ነው።   ኮሚሽኑ ይህንን የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረመው ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋሟት ጉባኤ፣ ከኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ምክር ቤት፣ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ […]