የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ 348 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ሲያካሂድ የነበረውን የተሳታፊዎች ልየታ ስራ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡

mergedimages

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል በአዳማ፣ በሀረር፣ በጅማ እና በሻሸመኔ ክላሰተር ሲያካሂድ የነበረውን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት ማጠናቀቁን በማስመልከት የመዝጊያ መርሀ-ግብር በሻሸመኔ ከተማ አካሂዷል፡፡ በዚህ የመዝጊያ መርሀ-ግብር የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን ዓርዓያ፣ ም/ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ስላሴ እና ኮሚሽነር ተገኘወርቅ ጌጡ ( ዶ/ር) ተገኝተዋል:: የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን ዓርዓያ ባደረጉት ንግግር […]