የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ጃፓን ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ለምትሰራው ስራ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ገለፁ፡፡

436384331 422547580466677 7408357033304379797 n

የጃፓን መንግሥት ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 12 ተሸከርካሪዎችን በዛሬው ዕለት አስረክቧል፡፡ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ ልገሳው የጃፓን መንግሥት ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት ያለውን ድጋፍ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡ ኮሚሽኑ ለሚያከናውናቸው ተግባራት ቅልጥፍና ልገሳው ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚኖረውም አክለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ለምትሰራው ስራ የጃፓን መንግሥት ወደፊትም ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል […]

The People and the Government of Japan, in collaboration with the UNDP, demonstrated its continued commitment to fostering sustainable peace in Ethiopia by donating 12 field vehicles to the Ethiopian National Dialogue Commission.

436356376 422507937137308 1055310495834207559 n

Today, on April 15, 2024, the People and the Government of Japan, in collaboration with the UNDP, demonstrated its continued commitment to fostering sustainable peace in Ethiopia by donating 12 field vehicles to the Ethiopian National Dialogue Commission. During the event, Shibata Hironori, the Japanese Ambassador to Ethiopia, emphasized Japan’s dedication to supporting Ethiopia’s national […]