የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሻሸመኔ ክላስተር በሚገኙ ስድስት ዞኖች በወረዳና ከተማ አስተዳደር ደረጃ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት አስጀመረ፡፡

436235046 421359473918821 6427262530941620310 n

በመክፈቻ መርሀግብሩ ላይ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) እና አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር) ተገኝተዋል። ኮሚሽነር አምባዬ በመክፈቻ ንግግራቸው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተሳታፊዎች የተወከሉበትን የማኅበረሰብ ክፍል አውድ በተመለከተ በቂ ግንዛቤ ያዳበሩ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን ገልፀዋል። ገለልተኛ ተቋማትና አጋሮችን በማሳተፍ ሥራዎችን ማከናወኑንና ወደፊትም እንደሚያከናውንም አብራርተዋል፡፡ ኮሚሽነር ዮናስ በበኩላቸው ለኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትና […]