የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች

tibebu tadesse

የተሳታፊዎች ልየታን በተመለከተ ኮሚሽኑ በመላው ኢትዮጵያ ከ1ሺ 300 በላይ ወረዳዎችና በክልል የሚገኙ የከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊዎችን ለመለየት አቅዶ እየሰራ ይገኛል፡፡ እስካሁን ባለው አፈጻጸም ከ850 በላይ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች በአጀንዳ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረኮች ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ስራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል፡፡ እስካሁን በነበረው ተሳታፊዎችን የመለየት ሂደት ከ130ሺ በላይ ዜጎች ተሳትፈዋል፡፡ እነዚህ 130ሺ የህብረተሰብ ክፍሎች በአጠቃላይ 14ሺ በላይ […]

ንግድ ለሰላም፡ “የንግዱ ማህበረሰብ ተሳትፎ በሚመጣው የሀገራዊ ምክክር” በሚል ርእስ ላይ ውይይት ተደረገ፡፡

435972025 416612701060165 657927

ኢንሼቲቭ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከተለያዩ የሀገራችን ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከንግዱ ማህበረሰብ የተወጣጡ ተወካዮች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር የሚያስችል የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በውይይቱም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ኮሚሽነር ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶና ኮሚሽነር ብሌን ገ/መድህን ተገኝተው በሀገራዊ ምክክሩ ዙሪያ ከዝግጅት ምእራፍ አንስቶ እስከ ትግበራው ድረስ የተከናወኑ ስራዎች በዋናነት የተሳታፊዎች ለየታ ከአማራና […]