የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሳምንቱ አበይት ክንውኖች

cropped favicon.png

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሰኞ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ በጅማ ክላስተር የ114 የወረዳና የከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በአጀንዳ ማሰባሳቢያ ህዝባዊ መድረኮች ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን የሚመርጡባቸው መድረኮችን እያካሄደ ነው፡፡ እስከ ዛሬ አርብ ድረስ 57 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ተወካዮቻቸውን መምረጥ ችለዋል፡፡ በሂደቱ ከ4ሺ 500 በላይ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ የጅማ ክላስተር የጅማ ዞንን ጨምሮ፣ ከቡኖ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር፣ ምሥራቅ ወለጋ፣ […]