የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በጅማ ክላስተር በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት አስጀመረ።

jima 1

ኮሚሽኑ ዛሬ ከጅማ ክላስተር ከአሥር ወረዳዎች ተመርጠው ከመጡ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች መካከል፤ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ሂደት አስጀምሯል። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም ተሳታፊዎች፣ ተባባሪ አካላት፣ የጅማ ማኅበረሰብ አባላትና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሂደቱን ለማገዝ ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ የተሰጠውን ኃላፊነት ለመወጣት በቅድመ ዝግጅት፣ በዝግጅትና በትግበራ ምዕራፍ […]