የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በዚህ ሳምንት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት

tibebu t

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረኮች ላይ የሚሳተፉ ተወካዮች የውክልና ሂደት በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡ በ12 ዞኖች ከሚገኙ 97 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች 9,300 የሚሆኑ ዜጎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በቀጣይ በሚካሄዱ የአጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረኮች ላይ ከ1500 የማያንሱ ተወካዮች በክልል ደረጃ በሚካሄዱ የአጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረኮች ላይ የክልሉን ነዋሪ ወክለው ይሳተፋሉ፡፡ ———————- በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና […]

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በዚህ ሳምንት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት

weekly

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ የተመራ የኮሚሽኑ ልዑክ ከአማራ ክልል አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ ኮሚሽኑ በሌሎች ክልሎች ያከናወናቸውን ስራዎች በአማራ ክልልም ማስቀጠል በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ውይይት ያደረገው፡፡ በአማራ ክልል በኩል የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ኃላፊዎች በውይይቱ የተሰታፉ ሲሆን  ርዕሰ መስተዳደሩ የምክክር ኮሚሽኑ በቀጣይ በክልሉ ለሚያከናውናቸው ተግባራት ውጤታማነት አስፈላጊውን ድጋፍ […]