የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ዛሬ ጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ከየማህበረሰብ ክፍሉ እንዲመረጡ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በቆሼ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር የአንድ ቀን መርሐ-ግብር ሲሆን ከ90 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎችን የሂደቱ አካል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ በሌሎች አካባቢዎች ሲደረግ እንደነበረው ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና […]