የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቱኒዚያ ሀገራዊ ምክክር ከፍተኛ  ሚና ከነበራቸው ባለሙያ ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ፡፡

tunisia

በኮሚሽኑ ፅ/ቤት በመገኘት ልምዳቸውን ያጋሩት ዶክተር አህመድ ድሪስ በ2013 በቱኒዚያ የተደረገውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች በመጥቀስ ለውይይት ጋባዥ የሆኑ ነጥቦችን አንስተዋል፡፡ በመድረኩ የኮሚሽኑ አባላት እና ባለሙያዎች ተገኝው ሀሳቦች እና ጥያቄዎችን በማንሳት ገንቢ ውይይት አድርገዋል፡፡