“ትግራይ ዘየጠቓልል ምምኽኻር ምሉእ ኣይኮነን” ዋና ኮሚሽነር መስፍን ኣርኣያ (ፕሮፌሰር)

“ትግራይ ዘየጠቓልል ምምኽኻር ምሉእ ኣይኮነን” ዋና ኮሚሽነር መስፍን ኣርኣያ (ፕሮፌሰር) ሓምለ 23/2017 ዓ.ም. ትማሊ 22 ሓምለ/2017 ዓ.ም. ዋና ኮሚሽነር ሃገራዊ ምምኽኻር ኮሚሽን ኢትዮጵያ ፕሮፌሰር መስፍን ኣርኣያ ኣብቲ ኣኼባ ኣብ ዝሃብዎ መግለፂ፣ ዕላማ ጉዕዞ ልኡኽ ህልው ኩነታት ትግራይ ንምርዳእን ኣብ ቀፃሊ ንጥፈታት እቲ ኮሚሽን ንምምችቻውን ምዃኑ ኣብሪሆም። ኣገዳስነት ሃገራዊ ምምኽኻርን ክሳብ ሕዚ ዘሎ ኣሰራርሓን እውን መብርሂ […]
ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፍቸው ለምን አስፈለገ?

ወጣቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቶች ላይ መሳተፍቸው ለምን አስፈለገ? ህዳር 13/2017 ዓ.ም ወጣቶች በግጭቶችና አለመግባባቶች የበለጠ ተጎጅ በመሆናቸው፤ ወጣቶች በሀገራችን የስነ-ህዝብ ምጣኔ ውስጥ ከአንድ ሶስተኛ በላይ ቁጥር ያላቸው መሆኑ እና ይህም በጉዳዩ ላይ ዋነኛ ከዋኝ እንዲሆኑ ስለሚያስችላቸው፤ ወጣቶች ሀገር ተረካቢ በመሆናቸው እና ስለነገው የሀገራቸው ጉዳይ ባለቤት በመሆናቸው፤ ወጣቶች ለለውጥ ያላቸው ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ አዳዲስ አስተሳሰቦችን እና […]