የጤናው ማህበረሰብ ለምክክሩ ስኬት የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ

የጤናው ማህበረሰብ ለምክክሩ ስኬት የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ ጥር 30/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ስር ለሚገኙ የጤና ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለፃ አድርጓል። የከተማው ጤና ቢሮ ባዘጋጀው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ (ፕሮፌሰር) የኮሚሽኑን የስራ እንቅስቃሴና የምክክሩ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል። ኮሚሽኑ ያለ መግባባት […]