ስዊድን ስኮትሆልም የሚገኘው የኮሚሽነሮች ልዑክ ይፋዊ የስራ ጉብኝቱን አጠናክሮ ቀጥሏል

ስዊድን ስኮትሆልም የሚገኘው የኮሚሽነሮች ልዑክ ይፋዊ የስራ ጉብኝቱን አጠናክሮ ቀጥሏል መስከረም 23/2017 ዓ.ም (ስኮትሆልም) በአካባቢው ከሚገኙ ሀገራት አጀንዳ ለማሰባሰብና የሀገራዊ ምክክክር ጉባኤ ተሳታፊዎችን ለመምረጥ ስዊድን ስቶክሆልም የሚገኘው የኮሚሽነሮች ልዑካን ቡድን ከተለያዩ አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት ትላንት መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ.ም. ከስቶክሆልም ከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ፣ ከከተማዋ ከንቲባና ምክትል ከንቲባ ጋር ተወያይተዋል፡፡ […]