ወደ ስዊድን ያቀናው የኮሚሽነሮች ልዑክ ከዳያስፖራ ኮሚዩኒቲ አደረጃጀቶች ጋር ተወያየ

ወደ ስዊድን ያቀናው የኮሚሽነሮች ልዑክ ከዳያስፖራ ኮሚዩኒቲ አደረጃጀቶች ጋር ተወያየ መስከረም 21/2018 ዓ.ም በኖርዲክ አገሮች ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን አጀንዳ ለማሰባሰብ እና በሀገራዊ ምክክሩ ላይ የሚሳተፉ የዲያስፖራ ተወካዮችን ለማስመረጥ ወደ ስዊድን የተጓዘው የኮሚሽነሮች ልዑካን ቡድን በስዊድን የተለያዩ ከተሞች ከሚገኙ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች እና የኃይማኖት አባቶች ጋር ተወያይቷል፡፡ ቡድኑ ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸውን ተግባራትና የቀጣይ አቅጣጫዎቹን በተመለከተ ለአደረጃጀቶቹ […]