የኮሚሽኑ ልዑክ ቡድን ከአቡዳቢ የሰላም ፎረም ጋር ተወያየ

የኮሚሽኑ ልዑክ ቡድን ከአቡዳቢ የሰላም ፎረም ጋር ተወያየ መስከረም 9/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ልዑክ ቡድን በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ከሚገኘውና በዓለም አቀፍ የሰላም ግንባታ እና አካታች ውይይት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ከሚሰራው የአቡዳቢ የሰላም ፎረም ጋር ውጤታማ ውይይት አድርጓል፡፡ ትላንት መስከረም 8/2017 ዓ.ም በተካሄደው ውይይት የአቡዳቢ የሰላም ፎረም ዋና ጸሐፊ ዶ/ር ከሊፋ […]