የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

በሰሜን አሜሪካ በሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ አጀንዳዎችን ለማቅረብ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በርካታ ናቸው- ኮሚሽኑ

photo 2025 08 22 06 05 18 (3)

በሰሜን አሜሪካ በሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ አጀንዳዎችን ለማቅረብ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በርካታ ናቸው- ኮሚሽኑ ነሀሴ 16/2017 ዓ.ም (አዲስ አበባ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወቅታዊ የስራ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ቃል አቀባዩ በመግለጫቸው ዲያስፖራውን በምክክር ሂደቱ ለማሳተፍ በወጣው መርሀግብር መሰረት በቅርቡ በአሜሪካ እና በካናዳ የአጀንዳ ማሰባሳብና የተወካዮች ምርጫ ተግባራትን […]