ኮሚሽኑ ከመገናኛ ብዙሃንና የኮሙኒኬሽን ተቋማት ጋር ያለውን አጋርነት ማጠናከር ያለመ መርሃግብር አካሄደ
ኮሚሽኑ ከመገናኛ ብዙሃንና የኮሙኒኬሽን ተቋማት ጋር ያለውን አጋርነት ማጠናከር ያለመ መርሃግብር አካሄደ ሀምሌ 26/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመገናኛ ብዙሃን እና ከኮሙኒኬሽን ተቋማት ጋር ያለውን አጋርነት የሚያጠናክር የውይይትና ምስጋና መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) መገናኛ ብዙሃንና የኮሙኒኬሽን ተቋማት የምክክሩን ሂደት ለህዝብ ተደራሽ ለማድረግ ለሰሩት ስራ በኮሚሽኑ ስም አመስግነዋል፡፡ […]