በደቡብ አፍሪካ ለምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን የዳያሰፖራ አባላት

በደቡብ አፍሪካ ለምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን የዳያሰፖራ አባላት ሀምሌ 17/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዲያስፖራውን ማህበረሰብ የምክክር ሂደት ባለድርሻ አካል በማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ጉዳይ አጀንዳቸውን በመስጠት በአካል ተሳትፎ እንዲያደርጉ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም በደቡብ አፍሪካ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ኮሚሽኑ እ.ኤ.አ ኦገስት 9/2025 ቀን በእለተ ቅዳሜ ከ8፡30 AM -5:30 PM በፕሪቶሪያ ሳውዘርን […]
በአፍሪካ አህጉር ለምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ በሙሉ በዙም በሚደረግ ውይይት

በአፍሪካ አህጉር ለምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ በሙሉ በዙም በሚደረግ ውይይት ሃምሌ 17/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዲያስፖራውን ማህበረሰብ የምክክር ሂደት ባለድርሻ አካል በማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ጉዳይ አጀንዳቸውን በመስጠት በዙም በሚደረግ ውይይት ላይ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም በአፍሪካ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ኮሚሽኑ እ.ኤ.አ […]