የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

“በሕግ ጥላ ሥር ያሉ ዜጎች በምክክር ሂደቱ እንዲሳተፉ ጥረት እየተደረገ ነው” ኮሚሽኑ

photo 2025 07 18 07 56 02

“በሕግ ጥላ ሥር ያሉ ዜጎች በምክክር ሂደቱ እንዲሳተፉ ጥረት እየተደረገ ነው” ኮሚሽኑ   ሀምሌ 11/2017 ዓ.ም   የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሠ በወቅታዊ የኮሚሽኑ የሥራ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሀን መግለጫ ሰጥተዋል።   በመግለጫቸውም በሕግ ጥላ ሥር ያሉ ዜጎች በምክክር ሂደቱ የሚሳተፉበትና ሀሳባቸው የሚደመጥበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ኮሚሽኑ ጥረቱን አጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል። […]