የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር ምዕራፍ በይፋ ተጀመረ

2i0a0041

የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር ምዕራፍ በይፋ ተጀመረ ግንቦት 22/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር ምዕራፍ ዛሬ በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ጀምሯል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ(ፕሮፌሰር) የጋራ እሴቶቻችንን የሚጎዱ የሀሳብ ልዩነቶችና አለመግባባቶች ጦር አማዘው ብዙ ዋጋ አስከፍለውናል ብለዋል። ዛሬ የተጀመረው የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር መድረክ 14ኛ አጀንዳ የማሰባሰብ መድረክ […]