የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ እያስመረጠ ነው፡፡

south et2

በዲላ እና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በትይዩ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን እና የወላይታ ዞን የተወካዮች መረጣ ከየወረዳው የተወከሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን በማካተት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በዲላ ከተማ የጌዴኦ ባህል አዳራሽ እየተከናወነ የሚገኘው የጌዴኦ ዞን የተወካዮች መረጣ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 1,300 የሚሆኑ ተሳታፊዎች 13 ወረዳዎችንና የከተማ አስተዳደሮችን በመወከል ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በወላይታ ሶዶ ከተማ […]

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ተወካዮችን ከየማህበረሰብ ክፍሉ ማስመረጥ ጀመረ፡፡

somali dolo

በዋርዴር ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ መርሐ-ግብር ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን በአጠቃላይ ከ 7 ወረዳዎች የተወከሉ 700 ተሳታፊዎችን ያሳትፋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ ተሳታፊዎች ስለሀገራዊ ምክክር እና ተያያዥ ጉዳዮች ግንዛቤ እንዲጨብጡ ስለምክክር ፅንሰ ሀሳብ፣ ኮሚሽኑ እስካሁን ስላከናወናቸው ተግባራት፣ ስለሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተሳታፊዎች ተወካዮቻቸውን ሲመርጡ ሊከተሏቸው ስለሚገቡ ሂደቶች በባለሙያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል፡፡ ገለታውን ተከትሎ ተሳታፊዎች ለአጀንዳ ማሰባሰብ […]