የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀናው የኮሚሽኑ ልዑክ ከኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያየ

1
ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀናው የኮሚሽኑ ልዑክ ከኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ተወያየ
ሀምሌ 29/2017 ዓ.ም
በደቡብ አፍሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አጀንዳ የሚያሰባስበው የኮሚሽኑ ልዑክ ደቡብ አፍሪካ ገብቷል።
የኮሚሽኑ ልዑክ የመጀመሪያ ውይይቱን በሀገሪቱ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አምባሳደር ደሊል ከድር እና ከኤምባሲው ሰራተኞች ጋር ተወያይቷል።